Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #10 Translated in Amharic

كَلَّا إِنَّ الْإِنْسَانَ لَيَطْغَىٰ
በእውነቱ ሰው ወሰንን ያልፋል፡፡
أَنْ رَآهُ اسْتَغْنَىٰ
ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡
إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ الرُّجْعَىٰ
መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
أَرَأَيْتَ الَّذِي يَنْهَىٰ
አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡
عَبْدًا إِذَا صَلَّىٰ
ባሪያን በሰገደ ጊዜ፤

Choose other languages: