Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #9 Translated in Amharic

عَلَّمَ الْإِنْسَانَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን፡፡
كَلَّا إِنَّ الْإِنْسَانَ لَيَطْغَىٰ
በእውነቱ ሰው ወሰንን ያልፋል፡፡
أَنْ رَآهُ اسْتَغْنَىٰ
ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡
إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ الرُّجْعَىٰ
መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
أَرَأَيْتَ الَّذِي يَنْهَىٰ
አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡

Choose other languages: