Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Alaq Ayahs #8 Translated in Amharic

الَّذِي عَلَّمَ بِالْقَلَمِ
ያ በብርዕ ያስተማረ፡፡
عَلَّمَ الْإِنْسَانَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን፡፡
كَلَّا إِنَّ الْإِنْسَانَ لَيَطْغَىٰ
በእውነቱ ሰው ወሰንን ያልፋል፡፡
أَنْ رَآهُ اسْتَغْنَىٰ
ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡
إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ الرُّجْعَىٰ
መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡

Choose other languages: