Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #9 Translated in Amharic

وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
وَإِذَا الْبِحَارُ سُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
وَإِذَا النُّفُوسُ زُوِّجَتْ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
وَإِذَا الْمَوْءُودَةُ سُئِلَتْ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
بِأَيِّ ذَنْبٍ قُتِلَتْ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤

Choose other languages: