Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #12 Translated in Amharic

وَإِذَا الْمَوْءُودَةُ سُئِلَتْ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
بِأَيِّ ذَنْبٍ قُتِلَتْ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
وَإِذَا الصُّحُفُ نُشِرَتْ
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤
وَإِذَا السَّمَاءُ كُشِطَتْ
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
وَإِذَا الْجَحِيمُ سُعِّرَتْ
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤

Choose other languages: