Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #15 Translated in Amharic

وَإِذَا السَّمَاءُ كُشِطَتْ
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
وَإِذَا الْجَحِيمُ سُعِّرَتْ
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
وَإِذَا الْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَا أَحْضَرَتْ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡

Choose other languages: