Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #13 Translated in Amharic

بِأَيِّ ذَنْبٍ قُتِلَتْ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
وَإِذَا الصُّحُفُ نُشِرَتْ
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤
وَإِذَا السَّمَاءُ كُشِطَتْ
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
وَإِذَا الْجَحِيمُ سُعِّرَتْ
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
وَإِذَا الْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤

Choose other languages: