Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Takwir Ayahs #10 Translated in Amharic

وَإِذَا الْبِحَارُ سُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
وَإِذَا النُّفُوسُ زُوِّجَتْ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
وَإِذَا الْمَوْءُودَةُ سُئِلَتْ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
بِأَيِّ ذَنْبٍ قُتِلَتْ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
وَإِذَا الصُّحُفُ نُشِرَتْ
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤

Choose other languages: