Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shams Ayahs #7 Translated in Amharic

وَالنَّهَارِ إِذَا جَلَّاهَا
በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤
وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَاهَا
በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤
وَالسَّمَاءِ وَمَا بَنَاهَا
በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤
وَالْأَرْضِ وَمَا طَحَاهَا
በምድሪቱም በዘረጋትም፤
وَنَفْسٍ وَمَا سَوَّاهَا
በነፍስም ባስተካከላትም፤

Choose other languages: