Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shams Ayahs #6 Translated in Amharic

وَالْقَمَرِ إِذَا تَلَاهَا
በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤
وَالنَّهَارِ إِذَا جَلَّاهَا
በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤
وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَاهَا
በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤
وَالسَّمَاءِ وَمَا بَنَاهَا
በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤
وَالْأَرْضِ وَمَا طَحَاهَا
በምድሪቱም በዘረጋትም፤

Choose other languages: