Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shams Ayahs #5 Translated in Amharic

وَالشَّمْسِ وَضُحَاهَا
በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡
وَالْقَمَرِ إِذَا تَلَاهَا
በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤
وَالنَّهَارِ إِذَا جَلَّاهَا
በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤
وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَاهَا
በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤
وَالسَّمَاءِ وَمَا بَنَاهَا
በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤

Choose other languages: