Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shams Ayahs #4 Translated in Amharic

وَالشَّمْسِ وَضُحَاهَا
በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡
وَالْقَمَرِ إِذَا تَلَاهَا
በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤
وَالنَّهَارِ إِذَا جَلَّاهَا
በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤
وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَاهَا
በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤

Choose other languages: