Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shams Ayahs #9 Translated in Amharic

وَالسَّمَاءِ وَمَا بَنَاهَا
በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤
وَالْأَرْضِ وَمَا طَحَاهَا
በምድሪቱም በዘረጋትም፤
وَنَفْسٍ وَمَا سَوَّاهَا
በነፍስም ባስተካከላትም፤
فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا
አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡
قَدْ أَفْلَحَ مَنْ زَكَّاهَا
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡

Choose other languages: