Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shams Ayahs #10 Translated in Amharic

وَالْأَرْضِ وَمَا طَحَاهَا
በምድሪቱም በዘረጋትም፤
وَنَفْسٍ وَمَا سَوَّاهَا
በነፍስም ባስተካከላትም፤
فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا
አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡
قَدْ أَفْلَحَ مَنْ زَكَّاهَا
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡
وَقَدْ خَابَ مَنْ دَسَّاهَا
(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡

Choose other languages: