Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shams Ayahs #13 Translated in Amharic

قَدْ أَفْلَحَ مَنْ زَكَّاهَا
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡
وَقَدْ خَابَ مَنْ دَسَّاهَا
(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡
كَذَّبَتْ ثَمُودُ بِطَغْوَاهَا
ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡
إِذِ انْبَعَثَ أَشْقَاهَا
ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡
فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ نَاقَةَ اللَّهِ وَسُقْيَاهَا
ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡

Choose other languages: