Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shams Ayahs #15 Translated in Amharic

كَذَّبَتْ ثَمُودُ بِطَغْوَاهَا
ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡
إِذِ انْبَعَثَ أَشْقَاهَا
ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡
فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ نَاقَةَ اللَّهِ وَسُقْيَاهَا
ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡
فَكَذَّبُوهُ فَعَقَرُوهَا فَدَمْدَمَ عَلَيْهِمْ رَبُّهُمْ بِذَنْبِهِمْ فَسَوَّاهَا
አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡
وَلَا يَخَافُ عُقْبَاهَا
ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አያፈራም፡፡

Choose other languages: