Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #39 Translated in Amharic

يَوْمَ يَتَذَكَّرُ الْإِنْسَانُ مَا سَعَىٰ
ሰው ሁሉ የሠራውን በሚያስታውስበት ቀን፣
وَبُرِّزَتِ الْجَحِيمُ لِمَنْ يَرَىٰ
ገሀነምም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ፣
فَأَمَّا مَنْ طَغَىٰ
የካደ ሰውማ፣
وَآثَرَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا
ቅርቢቱንም ሕይወት የመረጠ፣
فَإِنَّ الْجَحِيمَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ገሀነም እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡

Choose other languages: