Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #41 Translated in Amharic

فَأَمَّا مَنْ طَغَىٰ
የካደ ሰውማ፣
وَآثَرَ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا
ቅርቢቱንም ሕይወት የመረጠ፣
فَإِنَّ الْجَحِيمَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ገሀነም እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡
وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ
فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፡፡

Choose other languages: