Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #32 Translated in Amharic

رَفَعَ سَمْكَهَا فَسَوَّاهَا
ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡
وَأَغْطَشَ لَيْلَهَا وَأَخْرَجَ ضُحَاهَا
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡
وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡
أَخْرَجَ مِنْهَا مَاءَهَا وَمَرْعَاهَا
ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡
وَالْجِبَالَ أَرْسَاهَا
ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡

Choose other languages: