Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #31 Translated in Amharic

أَأَنْتُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَمِ السَّمَاءُ ۚ بَنَاهَا
ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡
رَفَعَ سَمْكَهَا فَسَوَّاهَا
ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡
وَأَغْطَشَ لَيْلَهَا وَأَخْرَجَ ضُحَاهَا
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡
وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡
أَخْرَجَ مِنْهَا مَاءَهَا وَمَرْعَاهَا
ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡

Choose other languages: