Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #33 Translated in Amharic

وَأَغْطَشَ لَيْلَهَا وَأَخْرَجَ ضُحَاهَا
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡
وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡
أَخْرَجَ مِنْهَا مَاءَهَا وَمَرْعَاهَا
ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡
وَالْجِبَالَ أَرْسَاهَا
ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡
مَتَاعًا لَكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ
ለእናንተና ለእንስሶቻችሁ መጣቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)፡፡

Choose other languages: