Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #34 Translated in Amharic

وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡
أَخْرَجَ مِنْهَا مَاءَهَا وَمَرْعَاهَا
ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡
وَالْجِبَالَ أَرْسَاهَا
ጋራዎችንም አደላደላቸው፡፡
مَتَاعًا لَكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ
ለእናንተና ለእንስሶቻችሁ መጣቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)፡፡
فَإِذَا جَاءَتِ الطَّامَّةُ الْكُبْرَىٰ
ታላቂቱም መዐት በመጣች ጊዜ፣

Choose other languages: