Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #37 Translated in Amharic

مَتَاعًا لَكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ
ለእናንተና ለእንስሶቻችሁ መጣቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን አደረገ)፡፡
فَإِذَا جَاءَتِ الطَّامَّةُ الْكُبْرَىٰ
ታላቂቱም መዐት በመጣች ጊዜ፣
يَوْمَ يَتَذَكَّرُ الْإِنْسَانُ مَا سَعَىٰ
ሰው ሁሉ የሠራውን በሚያስታውስበት ቀን፣
وَبُرِّزَتِ الْجَحِيمُ لِمَنْ يَرَىٰ
ገሀነምም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ፣
فَأَمَّا مَنْ طَغَىٰ
የካደ ሰውማ፣

Choose other languages: