Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #30 Translated in Amharic

إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبْرَةً لِمَنْ يَخْشَىٰ
በዚህ ውስጥ ለሚፈራ ሰው በእርግጥ መገምገሚያ አለበት፡፡
أَأَنْتُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَمِ السَّمَاءُ ۚ بَنَاهَا
ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡
رَفَعَ سَمْكَهَا فَسَوَّاهَا
ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡
وَأَغْطَشَ لَيْلَهَا وَأَخْرَجَ ضُحَاهَا
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡
وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡

Choose other languages: