Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #29 Translated in Amharic

فَأَخَذَهُ اللَّهُ نَكَالَ الْآخِرَةِ وَالْأُولَىٰ
አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው፡፡
إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَعِبْرَةً لِمَنْ يَخْشَىٰ
በዚህ ውስጥ ለሚፈራ ሰው በእርግጥ መገምገሚያ አለበት፡፡
أَأَنْتُمْ أَشَدُّ خَلْقًا أَمِ السَّمَاءُ ۚ بَنَاهَا
ባፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይንስ ሰማይ? (አላህ) ገነባት፡፡
رَفَعَ سَمْكَهَا فَسَوَّاهَا
ከፍታዋን አጓነ፤ አስተካከላትም፡፡
وَأَغْطَشَ لَيْلَهَا وَأَخْرَجَ ضُحَاهَا
ሌሊቷንም አጨለመ፡፡ ቀንዋንም ገለጸ፡፡

Choose other languages: