Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #30 Translated in Amharic

جَزَاءً وِفَاقًا
ተስማሚን ምንዳ ይምመነዳሉ፡፡
إِنَّهُمْ كَانُوا لَا يَرْجُونَ حِسَابًا
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና፡፡
وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا كِذَّابًا
በአንቀጾቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና፡፡
وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ كِتَابًا
ነገሩንም ሁሉ የተጻፈ ሲኾን አጠቃለልነው፡፡
فَذُوقُوا فَلَنْ نَزِيدَكُمْ إِلَّا عَذَابًا
ቅመሱም ቅጣትንም እንጅ (ሌላን) አንጨምራችሁም (ይባላሉ)፡፡

Choose other languages: