Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #32 Translated in Amharic

وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا كِذَّابًا
በአንቀጾቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና፡፡
وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ كِتَابًا
ነገሩንም ሁሉ የተጻፈ ሲኾን አጠቃለልነው፡፡
فَذُوقُوا فَلَنْ نَزِيدَكُمْ إِلَّا عَذَابًا
ቅመሱም ቅጣትንም እንጅ (ሌላን) አንጨምራችሁም (ይባላሉ)፡፡
إِنَّ لِلْمُتَّقِينَ مَفَازًا
ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አልላቸው፡፡
حَدَائِقَ وَأَعْنَابًا
አትክልቶችና ወይኖችም፡፡

Choose other languages: