Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #29 Translated in Amharic

إِلَّا حَمِيمًا وَغَسَّاقًا
ግን ሙቅ ውሃንና እዥን (ይቀምሳሉ)፡፡
جَزَاءً وِفَاقًا
ተስማሚን ምንዳ ይምመነዳሉ፡፡
إِنَّهُمْ كَانُوا لَا يَرْجُونَ حِسَابًا
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና፡፡
وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا كِذَّابًا
በአንቀጾቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና፡፡
وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ كِتَابًا
ነገሩንም ሁሉ የተጻፈ ሲኾን አጠቃለልነው፡፡

Choose other languages: