Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #16 Translated in Amharic

فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡
ثُلَّةٌ مِنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
وَقَلِيلٌ مِنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡
عَلَىٰ سُرُرٍ مَوْضُونَةٍ
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡
مُتَّكِئِينَ عَلَيْهَا مُتَقَابِلِينَ
በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡

Choose other languages: