Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #15 Translated in Amharic

أُولَٰئِكَ الْمُقَرَّبُونَ
እነዚያ ባለሟሎቹ ናቸው፡፡
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡
ثُلَّةٌ مِنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
وَقَلِيلٌ مِنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡
عَلَىٰ سُرُرٍ مَوْضُونَةٍ
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡

Choose other languages: