Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #14 Translated in Amharic

وَالسَّابِقُونَ السَّابِقُونَ
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡
أُولَٰئِكَ الْمُقَرَّبُونَ
እነዚያ ባለሟሎቹ ናቸው፡፡
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ
በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡
ثُلَّةٌ مِنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
وَقَلِيلٌ مِنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡

Choose other languages: