Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #17 Translated in Amharic

ثُلَّةٌ مِنَ الْأَوَّلِينَ
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
وَقَلِيلٌ مِنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡
عَلَىٰ سُرُرٍ مَوْضُونَةٍ
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡
مُتَّكِئِينَ عَلَيْهَا مُتَقَابِلِينَ
በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡
يَطُوفُ عَلَيْهِمْ وِلْدَانٌ مُخَلَّدُونَ
በእነርሱ ላይ ሁል ጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡

Choose other languages: