Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #19 Translated in Amharic

عَلَىٰ سُرُرٍ مَوْضُونَةٍ
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡
مُتَّكِئِينَ عَلَيْهَا مُتَقَابِلِينَ
በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡
يَطُوفُ عَلَيْهِمْ وِلْدَانٌ مُخَلَّدُونَ
በእነርሱ ላይ ሁል ጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡
بِأَكْوَابٍ وَأَبَارِيقَ وَكَأْسٍ مِنْ مَعِينٍ
ከጠጅ ምንጭም በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በጽዋም (በእነርሱ ላይ ይዝዞራሉ)፡፡
لَا يُصَدَّعُونَ عَنْهَا وَلَا يُنْزِفُونَ
ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡

Choose other languages: