Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #6 Translated in Amharic

فَالْعَاصِفَاتِ عَصْفًا
በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣
وَالنَّاشِرَاتِ نَشْرًا
መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣
فَالْفَارِقَاتِ فَرْقًا
መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣
فَالْمُلْقِيَاتِ ذِكْرًا
መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣
عُذْرًا أَوْ نُذْرًا
ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡

Choose other languages: