Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #7 Translated in Amharic

وَالنَّاشِرَاتِ نَشْرًا
መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣
فَالْفَارِقَاتِ فَرْقًا
መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣
فَالْمُلْقِيَاتِ ذِكْرًا
መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣
عُذْرًا أَوْ نُذْرًا
ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَاقِعٌ
ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡

Choose other languages: