Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #10 Translated in Amharic

عُذْرًا أَوْ نُذْرًا
ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَاقِعٌ
ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡
فَإِذَا النُّجُومُ طُمِسَتْ
ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡
وَإِذَا السَّمَاءُ فُرِجَتْ
ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፡፡
وَإِذَا الْجِبَالُ نُسِفَتْ
ጋራዎችም በተንኮተኮቱ ጊዜ፡፡

Choose other languages: