Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #5 Translated in Amharic

وَالْمُرْسَلَاتِ عُرْفًا
ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣
فَالْعَاصِفَاتِ عَصْفًا
በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣
وَالنَّاشِرَاتِ نَشْرًا
መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣
فَالْفَارِقَاتِ فَرْقًا
መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣
فَالْمُلْقِيَاتِ ذِكْرًا
መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣

Choose other languages: