Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #24 Translated in Amharic

وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)
فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنْتَ مُذَكِّرٌ
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
لَسْتَ عَلَيْهِمْ بِمُصَيْطِرٍ
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
إِلَّا مَنْ تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡

Choose other languages: