Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #26 Translated in Amharic

لَسْتَ عَلَيْهِمْ بِمُصَيْطِرٍ
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
إِلَّا مَنْ تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا حِسَابَهُمْ
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡

Choose other languages: