Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #25 Translated in Amharic

فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنْتَ مُذَكِّرٌ
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
لَسْتَ عَلَيْهِمْ بِمُصَيْطِرٍ
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
إِلَّا مَنْ تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡

Choose other languages: