Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #26 Translated in Amharic

إِلَّا مَنْ تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا حِسَابَهُمْ
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡

Choose other languages: