Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #5 Translated in Amharic

هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْغَاشِيَةِ
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡
عَامِلَةٌ نَاصِبَةٌ
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةً
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡

Choose other languages: