Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #6 Translated in Amharic

وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡
عَامِلَةٌ نَاصِبَةٌ
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةً
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
لَيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِنْ ضَرِيعٍ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡

Choose other languages: