Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #9 Translated in Amharic

تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
لَيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِنْ ضَرِيعٍ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
لَا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِي مِنْ جُوعٍ
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَاعِمَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
لِسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡

Choose other languages: