Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #12 Translated in Amharic

وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَاعِمَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
لِسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡
لَا تَسْمَعُ فِيهَا لَاغِيَةً
በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡
فِيهَا عَيْنٌ جَارِيَةٌ
በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡

Choose other languages: