Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #10 Translated in Amharic

لَيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِنْ ضَرِيعٍ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
لَا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِي مِنْ جُوعٍ
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَاعِمَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
لِسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡

Choose other languages: