Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #7 Translated in Amharic

عَامِلَةٌ نَاصِبَةٌ
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةً
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
لَيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِنْ ضَرِيعٍ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
لَا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِي مِنْ جُوعٍ
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡

Choose other languages: