Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Fajr Ayahs #10 Translated in Amharic

أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِعَادٍ
ጌታህ በዓድ እንዴት እንደ ሠራ አታውቅምን?
إِرَمَ ذَاتِ الْعِمَادِ
በኢረም በባለ ረዣዢሚቱ አዕማድ፡፡
الَّتِي لَمْ يُخْلَقْ مِثْلُهَا فِي الْبِلَادِ
በዚያች ብጤዋ በአገሮች ውስጥ ያልተፈጠረ በኾነችው፡፡
وَثَمُودَ الَّذِينَ جَابُوا الصَّخْرَ بِالْوَادِ
በሰሙድም በእነዚያ በሸለቆው ቋጥኝን የቆረጡ በኾኑት፡፡
وَفِرْعَوْنَ ذِي الْأَوْتَادِ
በፈርዖንም ባለ ችካሎች በኾነው፡፡

Choose other languages: