Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Fajr Ayahs #9 Translated in Amharic

هَلْ فِي ذَٰلِكَ قَسَمٌ لِذِي حِجْرٍ
በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን?
أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِعَادٍ
ጌታህ በዓድ እንዴት እንደ ሠራ አታውቅምን?
إِرَمَ ذَاتِ الْعِمَادِ
በኢረም በባለ ረዣዢሚቱ አዕማድ፡፡
الَّتِي لَمْ يُخْلَقْ مِثْلُهَا فِي الْبِلَادِ
በዚያች ብጤዋ በአገሮች ውስጥ ያልተፈጠረ በኾነችው፡፡
وَثَمُودَ الَّذِينَ جَابُوا الصَّخْرَ بِالْوَادِ
በሰሙድም በእነዚያ በሸለቆው ቋጥኝን የቆረጡ በኾኑት፡፡

Choose other languages: