Quran Apps in many lanuages:

Surah Abasa Ayahs #12 Translated in Amharic

وَأَمَّا مَنْ جَاءَكَ يَسْعَىٰ
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤
وَهُوَ يَخْشَىٰ
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
فَأَنْتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
كَلَّا إِنَّهَا تَذْكِرَةٌ
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
فَمَنْ شَاءَ ذَكَرَهُ
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡

Choose other languages: